ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
ጭምቅ ሃሳብ
ታትሟል
የንባብ ጊዜ: 1 ደቂቃ
- የሳዑዲ አረቢያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ሦስት ኢትዮጵያውያን በሞት መቀጣታቸውን አስታወቀ
- በዮርዳኖስ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ዜጎቹ መካከለኛው ምሥራቅን ለቅቀው እንዲወጡ አሳሰበ
- በኦማን የባሕር ዳርቻ ሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ጥቃት ተፈጸመ
- በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ
- ሐማስ "በትክክል" ትጥቅ ሳይፈታ ወታደሮቻቸው ከጋዛ እንደማይወጡ አንድ የእስራኤል ባለሥልጣን ተናገሩ